የማላዊ መገናኛ ብዙሃን የሀገሪቱን ምክትል ፕሬዝዳንት ሳውሎስ ክላውስ ቺሊማን የጫነ አውሮፕላን አደጋ እንደገጠመው እና ተከስክሶ ሊሆን እንደሚችል እየዘገቡ ነው።

ሰብስክራይብ
የማላዊ መገናኛ ብዙሃን የሀገሪቱን ምክትል ፕሬዝዳንት ሳውሎስ ክላውስ ቺሊማን የጫነ አውሮፕላን አደጋ እንደገጠመው እና ተከስክሶ ሊሆን እንደሚችል እየዘገቡ ነው። የማላዊ ፕሬዝዳንት ወደ ባሃማስ የሚያደርጉትን ጉዞ በመሰረዝ ሁሉም ኤጀንሲዎች የፍለጋ እና የማዳን ስራ እንዲያከናውኑ ትዕዛዝ መስጠታቸውን፤ ባለስልጣናት አስታውቀዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0