የምእራቡ ዓለም ለዘመናት አፍሪካ ላይ ለፈፀመው ብዝበዛ ዕዳ መክፈል አለበት፤ ሲሉ የሩስያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ
ምእራባውያን ሀገራት ዕዳቸውን መክፈል አይፈልጉም አሁን ግን አፍሪካ ላይ ለዓመታት ለፈፀሙት ጉልበተኝነት እና ብዝበዛ፤ ካሳ ስለመክፈል መነጋገር እንደሚያስፈልግ፤ ማሪያ ዛካሮቫ ከ #SPIEF2024 ጎን ለጋዜጠኞች ተናግረዋል።
አክለውም የቀድሞዎቹ የምዕራባውያን ቅኝ ገዥ ሀገራት "ይህን ማድረግ አይፈልጉም፣ ዕዳቸውን አይከፍሉም፣ የዘረፉትን አይመልሱም፣ ጥፋተኞች ነን ብለው አያስቡም። ነገር ግን ሌላ ጊዜ መጥቷል።"
ዓለም ከእያንዳንዱ ሀገር ጋር ለመነጋገር የሚያሳችል ድምጽ በዕድል መልክ ተሰጥቶታል፤ ሲሉ ቃል አቀባይዋ ተናግረዋል።
ብሪክስ፤ በተሳትፏቸው እና አቋማቸውን እንዲገልጹ ዕድል በመስጠት፤ ሀገራት እውነተኛ እኩልነትን እንዲያገኙ ያስችላል፤ ብለዋል ዛካሮቫ።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የምእራቡ ዓለም ለዘመናት አፍሪካ ላይ ለፈፀመው ብዝበዛ ዕዳ መክፈል አለበት፤ ሲሉ የሩስያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ
የምእራቡ ዓለም ለዘመናት አፍሪካ ላይ ለፈፀመው ብዝበዛ ዕዳ መክፈል አለበት፤ ሲሉ የሩስያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ
Sputnik አፍሪካ
የምእራቡ ዓለም ለዘመናት አፍሪካ ላይ ለፈፀመው ብዝበዛ ዕዳ መክፈል አለበት፤ ሲሉ የሩስያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ ምእራባውያን ሀገራት ዕዳቸውን መክፈል አይፈልጉም አሁን ግን አፍሪካ ላይ ለዓመታት ለፈፀሙት ጉልበተኝነት እና ብዝበዛ፤... 09.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-09T10:43+0300
2024-06-09T10:43+0300
2024-06-11T11:07+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የምእራቡ ዓለም ለዘመናት አፍሪካ ላይ ለፈፀመው ብዝበዛ ዕዳ መክፈል አለበት፤ ሲሉ የሩስያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ ተናገሩ
10:43 09.06.2024 (የተሻሻለ: 11:07 11.06.2024)
ሰብስክራይብ