የሶማሊያ ጦር 47 የአልሸባብ* ታጣቂዎችን እንደገደለ ተዘገበ
የሶማሊያ የኢንፎርሜሽን ሚኒስቴርን ያጣቀሰው ሞቃዲሾ24 የዜና ምንጭ፤ አሸባሪዎቹ በማእከላዊ ሶማሊያ በምትገኘው ጋልጉዱድ ግዛት ውስጥ እንደተገደሉ ዘግቧል።
በተካሄደው ዘመቻ አምስት የሶማሊያ ወታደሮች መገደላቸው ተገልጿል።
*አልሸባብ በሩስያ እና በሌሎች በርካታ ሀገሮች የታገደ አሸባሪ ድርጅት ነው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የሶማሊያ ጦር 47 የአልሸባብ* ታጣቂዎችን እንደገደለ ተዘገበ
የሶማሊያ ጦር 47 የአልሸባብ* ታጣቂዎችን እንደገደለ ተዘገበ
Sputnik አፍሪካ
የሶማሊያ ጦር 47 የአልሸባብ* ታጣቂዎችን እንደገደለ ተዘገበ የሶማሊያ የኢንፎርሜሽን ሚኒስቴርን ያጣቀሰው ሞቃዲሾ24 የዜና ምንጭ፤ አሸባሪዎቹ በማእከላዊ ሶማሊያ በምትገኘው ጋልጉዱድ ግዛት ውስጥ እንደተገደሉ ዘግቧል። በተካሄደው ዘመቻ አምስት የሶማሊያ... 09.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-09T10:57+0300
2024-06-09T10:57+0300
2024-06-11T11:07+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий