ወደ ክራይሚያ አቅጣጫ ሲያቀኑ የነበሩ ሁለት የባህር ኃይል ድሮኖች በጥቁር ባህር መውደማቸውን፤ የሩስያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ።

ሰብስክራይብ
ወደ ክራይሚያ አቅጣጫ ሲያቀኑ የነበሩ ሁለት የባህር ኃይል ድሮኖች በጥቁር ባህር መውደማቸውን፤ የሩስያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ። የአየር መመቃወሚያዎች በሮስቶቭ፣ ቤልጎሮድ፣ ብራያንስክ፣ ቱላ፣ አስትራካን እና ክራስኖዳር ክልሎች እንዲሁም በክራይሚያ፤ 25 ድሮኖችን በአንድ ሌሊት አጨናግፈው ማውደማቸውን፤ ሚኒስቴሩ አክሎ ገልጿል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0