የፀረ-ሩስያ ማዕቀብ "ብዙ ሀገሮች የተረዱት እና ራሳቸውን ያራቁበት የምዕራባውያን ስትራቴጂክ ጨዋታ ነው"
የቡርኪናፋሶ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ዋና ዳይሬክተር ማሃማዲ ኩሱቤ ከ #SPIEF2024 ጎን ለስፑትኒክ እንደተናገሩት "ብዙ የአፍሪካ፣ አውሮፓ ወይም የእስያ ሀገራት ማዕቀቡን አልደገፉትም።"
"ምዕራባውያን ዓለምን የመቆጣጠር፤ ሁልጊዜም የበላይ የመሆን ጨዋታቸውን እየተጫወቱ ነው" ሲሉም ተከራክረዋል።
"ማዕቀብ ከአሁን በኋላ አይሰራም፤ ምክንያቱም ከትክክለኛ አላማው ባሻገር ፖለቲካዊ ግብ ያለውና ከፍትህ፣ ከህጋዊነት እና ከዓለምአቀፍ ህግ ጋር ምንም ግንኙነት የለውም" ሲሉም አክለዋል።
ምንም እንኳን ገዳቢ እርምጃዎች ቢኖሩም፤ የሩስያ ኢኮኖሚ መቋቋም እንደቻለ እና "ማዕቀቦቹን ከጣሉት ግምት እና ከተጠበቀው በላይ እያደገ እንደሆነ" ዋና ዳይሬክተሩ ተናግረዋል።
በሀላፊው እይታ፤ ይህ "ከምዕራባውያን የበላይነት ውጭ መጓዝ የሚፈልጉ ሌሎች ሀገራትን የሚያነሳሳ" ምሳሌ ነው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የፀረ-ሩስያ ማዕቀብ "ብዙ ሀገሮች የተረዱት እና ራሳቸውን ያራቁበት የምዕራባውያን ስትራቴጂክ ጨዋታ ነው"
የፀረ-ሩስያ ማዕቀብ "ብዙ ሀገሮች የተረዱት እና ራሳቸውን ያራቁበት የምዕራባውያን ስትራቴጂክ ጨዋታ ነው"
Sputnik አፍሪካ
የፀረ-ሩስያ ማዕቀብ "ብዙ ሀገሮች የተረዱት እና ራሳቸውን ያራቁበት የምዕራባውያን ስትራቴጂክ ጨዋታ ነው" የቡርኪናፋሶ ንግድና ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት ዋና ዳይሬክተር ማሃማዲ ኩሱቤ ከ #SPIEF2024 ጎን ለስፑትኒክ እንደተናገሩት "ብዙ የአፍሪካ፣... 08.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-08T14:18+0300
2024-06-08T14:18+0300
2024-06-11T11:07+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የፀረ-ሩስያ ማዕቀብ "ብዙ ሀገሮች የተረዱት እና ራሳቸውን ያራቁበት የምዕራባውያን ስትራቴጂክ ጨዋታ ነው"
14:18 08.06.2024 (የተሻሻለ: 11:07 11.06.2024)
ሰብስክራይብ