ሩስያ ወደ ወደ አፍሪካ የምትልከው የግብርና እና ኢንዱስትሪ ምርት እ.አ.አ. 2023 በሩብ ማደጉን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ
"ባለፈው አመት ወደ አፍሪካ የምንልካቸው ምርቶች በሩብ አድገው ወደ 6 ቢሊዮን ዶላር ሊደርስ ተቃርቧል፤ 80% የሚሆነው ስንዴ ነው" ሲሉ የሩስያ የግብርና ምክትል ሚኒስትር ሰርጌ ሌቪን በመካሄድ ላይ ባለው የሴንትፒተርስበርግ ዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ፎረም #SPIEF2024 ላይ ገልፀዋል።
ሌቪን አክለውም “እዚህ ላይ የሚያየሚያስደስተው ነገር በአፍሪካ የምግብ ግዢያችንን እያሳደግን መሆናችን ነው፤ በተመሳሳይ ባሳለፍነው ዓመት ከ2.1 ቢልየን ዶላር በላይ የምግብ ምርት ግዢ ፈፅመናል፤ በሀገራችን የማይበቅሉትን እንደ አትክልት፣ ፍራፍሬ፣ የኮኮዋ ባቄላ አስገብተናል፤ ይህንን ለማሳደግ አናስባለን" ብለዋል።
"የዚህ ዓመት እንቅስቃሴ ይህንን እውነታ የሚያረጋግጥ ነው፤ ምክንያቱም እስካሁን 3 ቢልየን ዶላር የሚሆን የንግድ ልውውጥ ወይም ከጥር-ሚያዝያ 2024 ከዚያም በላይ አድርገናል" ብለዋል።
እንደ ሚኒስትሩ ገለፃ፤ አፍሪካ ከጊዜ ወደ ጊዜ ወሳኝ ገበያ እየሆነች ነው።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሩስያ ወደ ወደ አፍሪካ የምትልከው የግብርና እና ኢንዱስትሪ ምርት እ.አ.አ.
ሩስያ ወደ ወደ አፍሪካ የምትልከው የግብርና እና ኢንዱስትሪ ምርት እ.አ.አ.
Sputnik አፍሪካ
ሩስያ ወደ ወደ አፍሪካ የምትልከው የግብርና እና ኢንዱስትሪ ምርት እ.አ.አ. 2023 በሩብ ማደጉን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ "ባለፈው አመት ወደ አፍሪካ የምንልካቸው ምርቶች በሩብ አድገው ወደ 6 ቢሊዮን ዶላር ሊደርስ ተቃርቧል፤ 80% የሚሆነው... 07.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-07T10:40+0300
2024-06-07T10:40+0300
2024-06-11T11:07+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий