ሩስያ በልዩ ወታደራዊ ዘመቻው ድል እንደምትቀዳጅ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን #SPIEF2024 ጉባኤ ላይ ተናግረዋል

ሰብስክራይብ
ሩስያ በልዩ ወታደራዊ ዘመቻው ድል እንደምትቀዳጅ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን #SPIEF2024 ጉባኤ ላይ ተናግረዋል የዩክሬን መንግስት ስራ አስፈፃሚ አካል ህጋዊነቱን አጥቷል ሲሉም አክለዋል። በዩክሬን ስልጣን ተነጥቋል ያሉት ፑቲን፤ ሩስያ ከማን ጋር መደራደር እንዳለባት ለማረጋገጥ ዝግጁ መሆኗን ጠቁመዋል። እ.አ.አ. ከ2024 መባቻ ጀምሮ፤ የሩስያ ጦር 47 የመኖርያ አካባቢዎችን እና፤ 880 ስኩዌር ኪሎሜትር መሬት ነፃ እንዳወጣ፤ እንዲሁም ጠላት ቀስ በቀስ እያፈገፈገ እንደሆነ ፑቲን ጠቁመዋል። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0