ሩስያ የኒውክሌር ንግግር እንዲባባስ አላደረገችም ሲሉ ፑቲን በ #SPIEF2024 ተናግረዋል
🟠 ፑቲን የኒውክሌር ጦር መሳሪያ መጠቀም የሚቻልበት መንገድ አለ ብለው አያምኑም። ይሁን እንጂ የኒውክሌር አጠቃቀም ህግ ለውጥን አላስቀሩም።
🟠 የኒውክሌር ጦር መሳሪያን መጠቀም የሩስያን ግብ በፍጥነት ሊያሳካ ይችላል ነገር ግን፤ ግንባር ላይ ላሉ የሩስያ ወታደሮች ደህንነት የበለጠ ዋጋ እንሰጣለን፤ ሲሉ የሩስያው ፕሬዝዳንት ተናግረዋል።
🟠 እያወራን ያለነው ባልተለመዱ ሁኔታዎች፤ በተለይም የሩስያ ሉዓላዊነት አደጋ ላይ በሚወድቅበት ጊዜ፤ የኒውክሌር ጦር መሳሪያ መጠቀምን ነው። እነዚህ ሁኔታዎች ዛሬ የሉም፤ ሲሉ ፕሬዝዳንቱ ደምድመዋል።
🟠 ለመጨረሻው ድል የኒውክሌር ጦር መሳሪያ አያስፈልገንም፤ ሲሉም ፕሬዝዳንቱ አፅንኦት ሰጥተው ተናግረዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
ሩስያ የኒውክሌር ንግግር እንዲባባስ አላደረገችም ሲሉ ፑቲን በ #SPIEF2024 ተናግረዋል
ሩስያ የኒውክሌር ንግግር እንዲባባስ አላደረገችም ሲሉ ፑቲን በ #SPIEF2024 ተናግረዋል
Sputnik አፍሪካ
ሩስያ የኒውክሌር ንግግር እንዲባባስ አላደረገችም ሲሉ ፑቲን በ #SPIEF2024 ተናግረዋል 🟠 ፑቲን የኒውክሌር ጦር መሳሪያ መጠቀም የሚቻልበት መንገድ አለ ብለው አያምኑም። ይሁን እንጂ የኒውክሌር አጠቃቀም ህግ ለውጥን አላስቀሩም። 🟠 የኒውክሌር ጦር... 07.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-07T19:26+0300
2024-06-07T19:26+0300
2024-06-11T11:07+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
ሩስያ የኒውክሌር ንግግር እንዲባባስ አላደረገችም ሲሉ ፑቲን በ #SPIEF2024 ተናግረዋል
19:26 07.06.2024 (የተሻሻለ: 11:07 11.06.2024)
ሰብስክራይብ