ቡርኪናፋሶ ከሩሲያ ሲቪል ኒውክሌር ኩባንያ ጋር ሶስት የትብብር ስምምነቶችን ተፈራረመች

ሰብስክራይብ
ቡርኪናፋሶ ከሩሲያ ሲቪል ኒውክሌር ኩባንያ  ጋር ሶስት የትብብር ስምምነቶችን ተፈራረመች የትብብር ስምምነቱን የተፈራረሙት በመካሄድ ላይ ባለው የሴንት ፒተርስበርግ አለም አቀፍ የኢኮኖሚ መድረክ # SPIEF2024 ጉባኤ ላይ ነው። ሰነዶቹን የፈረሙት የሮሳቶም ዋና ሥራ አስፈፃሚ አሌክሲ ሊካቼቭ እና የቡርኪናፋሶ የኢነርጂ እና ማዕድን ሚኒስትር ያኮባ ዛብሬ ጎባ ናቸው። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0