በጊኒ ቢሳው ፣ በሩሲያ እና በቻይና መካከል " ስትራቴጂካዊ ትብብር መመስረት እንዳለበት የጊኒ ቢሳው የተፈጥሮ ሀብት ሚኒስትሩ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
ይህንን ያሉት የተፈጥሮ ሀብት ሚኒስትሩ ማላም ሳምቡ በሴንትፒተርስበርግ አለምአቀፍ የኢኮኖሚ ፎረም (SPIEF) 2024 በተገኙበት ወቅት ነው።
እሳቸው እንዳሉት "በእርግጥ" ሩሲያ እና ቻይና ለጊኒ ቢሳው እድገት አስተዋፅኦ አድርገዋል። በተጨማሪም ሩሲያ እና ቻይና ለአፍሪካ ስለሚሰጡት ዕርዳታ ሲናገሩ "ሀገራቱ ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ያላቸው ግንኙነት ተመሳሳይነት እንዳለው" ጠቁመዋል።
ሚኒስትሩ አክለው ጊኒ ቢሳው ፤ሌሎች የውጭ ሀገራት "ያላትን ሀብት እንዲበዘብዙ" መፍቀድ የለባትም ብለዋል።
እንደ ሚኒስትሩ ማብራሪያ፤ እነዚህ ሀገራት " ያለንን ሀብት ተጠቅመን መለወጥ እንድንችል ፤ ኢንዱስትሪዎችን መገንባት አለባቸው ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
በጊኒ ቢሳው ፣ በሩሲያ እና በቻይና መካከል " ስትራቴጂካዊ ትብብር መመስረት እንዳለበት የጊኒ ቢሳው የተፈጥሮ ሀብት ሚኒስትሩ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
በጊኒ ቢሳው ፣ በሩሲያ እና በቻይና መካከል " ስትራቴጂካዊ ትብብር መመስረት እንዳለበት የጊኒ ቢሳው የተፈጥሮ ሀብት ሚኒስትሩ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
Sputnik አፍሪካ
በጊኒ ቢሳው ፣ በሩሲያ እና በቻይና መካከል " ስትራቴጂካዊ ትብብር መመስረት እንዳለበት የጊኒ ቢሳው የተፈጥሮ ሀብት ሚኒስትሩ ለስፑትኒክ ተናግረዋል። ይህንን ያሉት የተፈጥሮ ሀብት ሚኒስትሩ ማላም ሳምቡ በሴንትፒተርስበርግ አለምአቀፍ የኢኮኖሚ ፎረም... 05.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-05T16:13+0300
2024-06-05T16:13+0300
2024-06-05T16:40+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
በጊኒ ቢሳው ፣ በሩሲያ እና በቻይና መካከል " ስትራቴጂካዊ ትብብር መመስረት እንዳለበት የጊኒ ቢሳው የተፈጥሮ ሀብት ሚኒስትሩ ለስፑትኒክ ተናግረዋል።
16:13 05.06.2024 (የተሻሻለ: 16:40 05.06.2024)
ሰብስክራይብ