እንደዚህ አይነት ሙከራዎች ይቆማሉ፤ ምላሹ ያልተመጣጠነ ሊሆን ይችላል፤ ሲሉ ሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ራያብኮቭ በሚሳኤል ጥቃት ማስጠንቀቂያ ስርዓት ዙሪያ ተናግረዋል።

ሰብስክራይብ
እንደዚህ አይነት ሙከራዎች ይቆማሉ፤ ምላሹ ያልተመጣጠነ ሊሆን ይችላል፤ ሲሉ ሩሲያ ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ራያብኮቭ በሚሳኤል ጥቃት ማስጠንቀቂያ ስርዓት ዙሪያ ተናግረዋል። በተጨማሪም እንዲህ ያሉ የተሳሳቱ ስሌቶች ሊያስከትሉ የሚችሉትን አስከፊ ውጤት አሜሪካ ልትገነዘብ ይገባል ሲሉ ሪያብኮቭ በኪዬቭ የአሜሪካ የጦር መሳሪያዎች በሩሲያ ግዛት ውስጥ ዘልቀው ጥቃት እንዲፈጽሙ በተሰጠው ፍቃድ ላይ አስተያየት ሰጥተዋል። በተጨማሪም አሜሪካ የሩስያ ማስጠንቀቂያዎችን በቁም ነገር እንድትወስድ ሩሲያ ጥሪ አቅርባለች። ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
አዳዲስ ዜናዎች
0