የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ የምርጫ ውጤት ይፋ መሆኑን ተከትሎ የህዝቡን ፈቃድ እንደሚቀበሉ ገለፁ
"ወደድንም ጠላንም ህዝባችን ሀሳቡን አሳውቋል" ሲሉ ለተሰበሰበ ህዝብ ተናግረዋል። "በድምፃቸው ዲሞክራሲያችን ጠንካራ እና ፅኑ መሆኑን በግልፅ እና በቀጥታ አሳይተዋል። ምርጫቸውን እና ፍላጎታቸውን ማክበር አለብን።"
በመቀጠልም ይህ ምርጫ "የደቡብ አፍሪካ ህዝብ መሪዎቻቸው ፍላጎታቸውን ለማሟላት በጋራ እንዲሰሩ እንደሚጠብቁ" በግልጽ አሳይቷል ሲሉ አክለዋል።
ራማፎሳ "የመረጧቸው ፓርቲዎች ለአብዛኛው ህዝብ ጥቅም ሲባል የጋራ ተግባቦት እንዲፈጥሩ እና ልዩነቶቻቸውን ወደ ጎን እንዲሉ ይጠብቃሉ" ብለዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ የምርጫ ውጤት ይፋ መሆኑን ተከትሎ የህዝቡን ፈቃድ እንደሚቀበሉ ገለፁ
የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ የምርጫ ውጤት ይፋ መሆኑን ተከትሎ የህዝቡን ፈቃድ እንደሚቀበሉ ገለፁ
Sputnik አፍሪካ
የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ የምርጫ ውጤት ይፋ መሆኑን ተከትሎ የህዝቡን ፈቃድ እንደሚቀበሉ ገለፁ "ወደድንም ጠላንም ህዝባችን ሀሳቡን አሳውቋል" ሲሉ ለተሰበሰበ ህዝብ ተናግረዋል። "በድምፃቸው ዲሞክራሲያችን ጠንካራ እና ፅኑ መሆኑን በግልፅ... 02.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-02T20:56+0300
2024-06-02T20:56+0300
2024-06-02T21:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ የምርጫ ውጤት ይፋ መሆኑን ተከትሎ የህዝቡን ፈቃድ እንደሚቀበሉ ገለፁ
20:56 02.06.2024 (የተሻሻለ: 21:20 02.06.2024)
ሰብስክራይብ