የኢትዮጵያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የታገዱ የፖለቲካ ሃይሎች ወደ ነበሩበት የሚመለሱበትን መንገድ ጠረገ
ከዚህ በፊት ታግደው የነበሩ ድርጅቶች፤ ህጋዊ የፖለቲካ ፓርቲ ሆነው እንደገና እንዲመዘገቡ የሚያስችል ማሻሻያ አዋጅ፤ በኢትዮጵያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት አርብ ዕለት ተቀባይነት አግኝቷል። የሀገሪቱ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማሻሻያውን የሚያጸድቅ ከሆነ፤ እንደ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ያሉ የታገዱ ቡድኖች እንደገና እንዲመዘገቡ በር ይከፍታል።
እ.አ.አ 2019 ስራ ላይ የዋለው የምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ እና የምርጫ ስነ ምግባር አዋጅ፤ ከዚህ ቀደም ግጭት ላይ የተሳተፉ ቡድኖች፤ አለመግባባቶችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ማረጋገጫ ቢሰጡም እንኳ፤ ህጋዊነት የሚያገኙበት ድንጋጌ የለውም።
እርምጃው የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ዋና አስተዳዳሪ ጌታቸው ረዳ፤ ከሶስት ወራት በፊት የሰጡትን መግለጫ የተከተለ ነው። በሕወሃት የምዝገባ አሰራር ላይ የሚነሱ የህግ ችግሮችን በተቻለ ፍጥነት ለመፍታት ፍለጎት እንዳላቸው ገልፀዋል።
ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
https://amh.sputniknews.africa
የኢትዮጵያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የታገዱ የፖለቲካ ሃይሎች ወደ ነበሩበት የሚመለሱበትን መንገድ ጠረገ
የኢትዮጵያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የታገዱ የፖለቲካ ሃይሎች ወደ ነበሩበት የሚመለሱበትን መንገድ ጠረገ
Sputnik አፍሪካ
የኢትዮጵያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የታገዱ የፖለቲካ ሃይሎች ወደ ነበሩበት የሚመለሱበትን መንገድ ጠረገ ከዚህ በፊት ታግደው የነበሩ ድርጅቶች፤ ህጋዊ የፖለቲካ ፓርቲ ሆነው እንደገና እንዲመዘገቡ የሚያስችል ማሻሻያ አዋጅ፤ በኢትዮጵያ የሚኒስትሮች ምክር... 02.06.2024, Sputnik አፍሪካ
2024-06-02T12:00+0300
2024-06-02T12:00+0300
2024-06-02T15:20+0300
https://cdn.amh-img.sputnikglobe.com/i/logo/logo-social.png
африка общий
2024
ዜናዎች
am_ET
Sputnik አፍሪካ
африка общий
африка общий
የኢትዮጵያ የሚኒስትሮች ምክር ቤት የታገዱ የፖለቲካ ሃይሎች ወደ ነበሩበት የሚመለሱበትን መንገድ ጠረገ
12:00 02.06.2024 (የተሻሻለ: 15:20 02.06.2024)
ሰብስክራይብ