Sovereignty Sources

የወንዝ ዳርቻ ልማት አዲሱ የከተማ ገፅታ በኢትዮጵያ

Sputnik

''የአዲስ አበባ የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ከተማን በማሳደግ ረገድ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል። በሁሉም ከተሞች ውስጥ ቢበረታታ መልካም ነው እላለሁ '' ሲሉ ሺቲ ጋተው(ዶ/ር) ፣ የብዝሃ ህይወት ምርምርና ጥበቃ ማዕከል ዳይሬክተር ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።

ሁለት ጉዳዮችን በምንዳስስበት ፕሮግራማችን በክፍል አንድ የግብርና እሴት ሰንሰለት፣ ክምችት እና የድህረ ክምችት ብክነት ቅነሳን በተመለከተ ከእንግዳችን አዲሱ ፍቃዱ (ዶ/ር)፣ በአርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ የምግብ ቴክኖሎጂ ተባባሪ ፕሮፌሰር ጋር ሠፋ ባለ መልኩ እንዳስሳለን። በሁለተኛው ክፍል የከተሞች ወንዝ ዳርቻ ልማት እና የከተሜነት መነቃቃትን መሠረት ያደረገ ውይይት ከ ሺቲ ጋተው (ዶ/ር) የብዝሃ ህይወት ምርምርና ጥበቃ ማዕከል ዳይሬክተር ጋር እናከናወናለን።

ሙሉ መረጃውን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ:

ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple PodcastsDeezer Spotify Podcast AddictPocket CastsAfripodsCastBox