“ቴክኒክ እና ሙያ መግባት ማለት ከዩኒቨርሲቲ ያነሰ ተደርጎ ነው ትርጉም የተወሰደው። ምክንያቱም ይሄ እንደ ዲፕሎማ ነው የሚቆጠረው። ያኛው እንደ ዲግሪ ስለሚቆጠር እና ማሻሻል ይፈልጋል። ይሄ የዩኒቨርሲቲ ባህሪ ኖሮት ሌላ ደረጃዎች ተቀምጦለት ኢላማ( ግቡም) ተቀይሮ ነው መምጣት ያለበት።” ሲሉ የስነ-አዕምሮ ባለሙያ እና አማካሪ አቶ እድሜአለም ግዛ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል፡፡
በዚህኛው የራይዚንግ ሳውዝ ዝግጅት፣ የስነ-አዕምሮ ባለሙያ እና አማካሪ ከሆኑት አቶ እድሜአለም ግዛ ጋር በመሆን የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና ጋር ተያይዞ ለዩኒቨርሲቲ መግቢያ የተቆረጠውን ውጤት የማያስመዝገቡ ተማሪዎች ቁጥር እየላቀ መምጣቱን ተከትሎ እነኚህ ተማሪዎች እንዴት ባለ መልኩ አእምሯቸውን አዘጋጅተው ሌሎቸ አማራጮችን መመልከት አለባቸው በሚለው ጉዳይ ተወያይተናል፡፡
በዚሁ መሰናዶ ሁለተኛ ክፍል ደግሞ በደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ እና በሩሲያ ዩኒቨርሲቲዎቸ መካከል በቋንቋ እና ባህል ረገድ ስለተመሰረተው ግኑኝነት በደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ መምህር እና በዩኒቨርሲቲው ስር ያለው የአለቃ ገብረሃና የባህል ጥናት እና ልማት ዳይሬክተር ከሆኑት ከአቶ መሰረት ወርቁ ጋር ቆይታ አድርገናል፡፡
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts – Spotify – Deezer – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox
በዚሁ መሰናዶ ሁለተኛ ክፍል ደግሞ በደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ እና በሩሲያ ዩኒቨርሲቲዎቸ መካከል በቋንቋ እና ባህል ረገድ ስለተመሰረተው ግኑኝነት በደብረታቦር ዩኒቨርሲቲ መምህር እና በዩኒቨርሲቲው ስር ያለው የአለቃ ገብረሃና የባህል ጥናት እና ልማት ዳይሬክተር ከሆኑት ከአቶ መሰረት ወርቁ ጋር ቆይታ አድርገናል፡፡
ሙሉ መረጃዉን ለማግኘት ፕሮግራሙን ያዳምጡ
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ : Apple Podcasts – Spotify – Deezer – Afripods – Podcast Addict – Pocket Casts – CastBox