'''እኛ ፋሲካ የምንለው የክርስቶስ ትንሣኤ በዓል፣ በአጠቃላይ በክርስትና ትውፊት ውስጥ በተለይ ለኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ከዋና ዋናዎቹ እና እጅግ በጣም አስፈላጊ ከሆኑት በዓላት አንዱ ነው — የመጽሐፈ ሄኖክ እና ኩፋሌ፣ በተለይም ደግሞ የሄኖክ መጽሐፍ፣ ሙሉ ይዘቱ በግዕዝ ቋንቋ፣ በኢትዮጵያ ብቻ ይገኛል። ከጥቂት መቶ ዓመታት በፊት ጄምስ ብሩስ የተባለ አንድ እንግሊዛዊ ተጓዥ የሄኖክን መጽሐፍ ከጣና ሐይቅ አካባቢ በስጦታነት ተቀብሎ ወደ አገሩ ወስዶታል። ለጉብኝቱ እና ለኢትዮጵያ ቆይታው እንደ ስጦታ በወቅቱ ከነበሩት የኢትዮጵያ ንግሥቶች በአንዷ፣ በንግሥት ምንትዋብ ተሰጥቶታል።'' - ሲሉ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያንየነገረ መለኮት ምሁር መምህር ዳንኤል ሰይፈሚካኤል ፈለቀ ለስፑትኒክ አፍሪካ ተናግረዋል።
በዛሬው ልዩ የሶቨርኒቲ ሶርስስ ዝግጅታችን፣ የትንሳኤ በዓልን መሠረት በማድረግ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሠረቶችን እንዲሁም ከምዕራባዊያን የበዓል አከባበር ጋር ያለውን ልዩነት እንግዳችን መምህር ዳንኤል ሰይፈሚካኤል ፈለቀ ያስረዱናል።
ሙሉውን መረጃውን ለማግኘት በእንግሊዘኛ ቋንቋ የቀረበውን ፕሮግራሙን ያዳምጡ:
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –Deezer – Spotify – Podcast Addict – Pocket Casts – Afripods – CastBox
ፖድካስታችንን በሌሎች አማራጮች ያድምጡ Apple Podcasts –Deezer – Spotify – Podcast Addict – Pocket Casts – Afripods – CastBox