የሩሲያ እና አሜሪካ ተወካዮች ድርድር መጋቢት 15 ቀን በሪያድ እንደሚካሄድ የክሬምሊን ረዳት ኡሻኮቭ ተናገሩ የሩሲያ ልዑካን ቡድን በሴኔተር ጆርጂ ካራሲን እና በፌደራል ደህንነት አገልግሎት ዳይሬክተር አማካሪ ሰርጊ ቤሴዳ ይመራል። እንደ ኡሻኮቭ ገለጻ የአሜሪካ ቡድን ከወዲሁ ታውቋል። "ሰኞ የሚደረገው ምክክር ውጤታማ ይሆናል ብለን ተስፋ እናደርጋለን" ሲሉ የሩሲያ ፕሬዝዳንት ረዳት አፅንዖት ሰጥተዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን