ኢትዮጵያ በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ ያላትን ልምድ ለጋምቢያ አካፈለች

ኢትዮጵያ በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ ያላትን ልምድ ለጋምቢያ አካፈለችበጋምቢያ የማዕከላዊ ባንክ ተቀዳሚ ምክትል ገዥ አብዱላዮ ሲረህ ጃሎ የተመራ ቡድን ከውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ ጋር ተወያይቷል፡፡ በውይይቱ ኢትዮጵያ ኃይልን ከውሃ የማመንጨት የዳበረ ተሞክሮ እንዳላት ያነሱት ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ፤ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በአፍሪካ በትልቅነቱ፣ በፋይናንስ ምንጭ እና ከሕዝባዊ ተሳትፎ አንጻር በርካታ ተሞክሮዎች የተገኘበት ትልቅ ፕሮጀክት መሆኑን አስረድተዋል።ሚኒስትሩ ከታላቁ ህዳሴ ግድብ የድርድር ሂደቶች ጋር ተያይዞ ባደረጉት ገለጻ፤ የአፍሪካን ጉዳዮች በአፍሪካውያን በሚል መርህ የድርድር ሂደቶች የተመሩበት አግባብ ትልቅ ማስተማሪያ ነው ማለታቸውን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik
ኢትዮጵያ በታላቁ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ ያላትን ልምድ ለጋምቢያ አካፈለችበጋምቢያ የማዕከላዊ ባንክ ተቀዳሚ ምክትል ገዥ አብዱላዮ ሲረህ ጃሎ የተመራ ቡድን ከውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ ጋር ተወያይቷል፡፡ በውይይቱ ኢትዮጵያ ኃይልን ከውሃ የማመንጨት የዳበረ ተሞክሮ እንዳላት ያነሱት ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ፤ የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ በአፍሪካ በትልቅነቱ፣ በፋይናንስ ምንጭ እና ከሕዝባዊ ተሳትፎ አንጻር በርካታ ተሞክሮዎች የተገኘበት ትልቅ ፕሮጀክት መሆኑን አስረድተዋል።ሚኒስትሩ ከታላቁ ህዳሴ ግድብ የድርድር ሂደቶች ጋር ተያይዞ ባደረጉት ገለጻ፤ የአፍሪካን ጉዳዮች በአፍሪካውያን በሚል መርህ የድርድር ሂደቶች የተመሩበት አግባብ ትልቅ ማስተማሪያ ነው ማለታቸውን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን