የዩክሬን ጦር ኃይሎች በቤልጎሮድ ክልል ላይ ያደረሱት ጥቃት እና የሩሲያን ግዛት ድንበር ለመጣስ ያደረጉት ሙከራ በሙሉ እንደተመከተ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ
11:31, 19 መጋቢት 2025
የዩክሬን ጦር ኃይሎች በቤልጎሮድ ክልል ላይ ያደረሱት ጥቃት እና የሩሲያን ግዛት ድንበር ለመጣስ ያደረጉት ሙከራ በሙሉ እንደተመከተ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ ሚኒስቴሩ አክሎም ኪዬቭ የመጀመሪያ መኩራዋ መክሸፉን ተከትሎ በቤልጎሮድ ክልል ላይ ልታደርጋቸው የነበሩ ተጨማሪ ጥቃቶችን ትታ እንደሸሸች ገልጿል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik
የዩክሬን ጦር ኃይሎች በቤልጎሮድ ክልል ላይ ያደረሱት ጥቃት እና የሩሲያን ግዛት ድንበር ለመጣስ ያደረጉት ሙከራ በሙሉ እንደተመከተ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ ሚኒስቴሩ አክሎም ኪዬቭ የመጀመሪያ መኩራዋ መክሸፉን ተከትሎ በቤልጎሮድ ክልል ላይ ልታደርጋቸው የነበሩ ተጨማሪ ጥቃቶችን ትታ እንደሸሸች ገልጿል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik Africa
Африка общий