የዩክሬን ጦር በሩሲያ ቤልጎሮድ ከልል ማክሰኞ ማለዳ ወረራ ለማካሄድ ሙከራ አድርጎ እንደነበር የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ

የዩክሬን ጦር በሩሲያ ቤልጎሮድ ከልል ማክሰኞ ማለዳ ወረራ ለማካሄድ ሙከራ አድርጎ እንደነበር የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ ሙከራው ከሩሲያ እና አሜሪካ መሪዎች የስልክ ንግግር በፊት መጥፎ ድባብ ለመፍጠር የተደረገ ጥረት ነው ሲል ሚኒስቴሩ አክሎ ገልጿል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን
Sputnik
የዩክሬን ጦር በሩሲያ ቤልጎሮድ ከልል ማክሰኞ ማለዳ ወረራ ለማካሄድ ሙከራ አድርጎ እንደነበር የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ ሙከራው ከሩሲያ እና አሜሪካ መሪዎች የስልክ ንግግር በፊት መጥፎ ድባብ ለመፍጠር የተደረገ ጥረት ነው ሲል ሚኒስቴሩ አክሎ ገልጿል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ@sputnik_ethiopia መተግበሪያ | X ላይ ይከተሉን