ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዝቅተኛ የኑሮ ሁኔታ ላይ ከሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር የዓመቱን የአፍጢር መርሃ ግብር አከናወኑ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዝቅተኛ የኑሮ ሁኔታ ላይ ከሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር የዓመቱን የአፍጢር መርሃ ግብር አከናወኑ መርሃ ግብሩ በቅርቡ በታደሰው ብሔራዊ ቤተ-መንግሥት ቅዳሜ ተካሂዷል። የአፍጢሩ ተሳታፊዎች ብሔራዊ ቤተ-መንግሥቱን የመጎብኘት እድል እንዳገኙም የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ገልጿል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በዝቅተኛ የኑሮ ሁኔታ ላይ ከሚገኙ የኅብረተሰብ ክፍሎች ጋር የዓመቱን የአፍጢር መርሃ ግብር አከናወኑ መርሃ ግብሩ በቅርቡ በታደሰው ብሔራዊ ቤተ-መንግሥት ቅዳሜ ተካሂዷል። የአፍጢሩ ተሳታፊዎች ብሔራዊ ቤተ-መንግሥቱን የመጎብኘት እድል እንዳገኙም የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ገልጿል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦   APK ፋይል ሊንክ  ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia