የትራምፕ መልዕክት ተሰምቷል፦ ፑቲን ኪዬቭ እጃቸውን እንዲሰጡ እና መሳሪያቸውን እንዲያወርዱ ካዘዘች በኩርስክ ክልል ለሚገኙ የዩክሬን ወታደሮች ሕይወት እና ተገቢ አያያዝ ዋስትና ሰጥተዋል ሲሉ የክሬምሊን አማካሪ ዩሪ ኡሻኮቭ ተናገሩ ፑቲን በአሜሪካ እና ሩሲያ መካከል ዳግም የተጀመረውን ድርድር በቅርበት እየተከታተሉ መሆናቸውንም አማካሪው አክለው ገልፀዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia