የቤላሩስ ጦር በአጭር ጊዜ ውስጥ የሩሲያን ኦሬሽኒክ ሚሳኤል ይታጠቃል ሲሉ ፕሬዝዳንት ሉካሼንኮ ተናገሩ ሁለቱ ሀገራት አዲስ እጅግ ትክክለኛ ጥራት ያለው የስለላ ሳተላይት በተጨማሪ የኒውክሌር ፋሲሊቲዎችን እና ቴክኖሎጂዎችን የመፍጠር አቅም እያጠኑ ነው ሲሉ የቤላሩስ ፕሬዝዳንት አሌክሳንደር ሉካሼንኮ ጨምረው ገልጸዋል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia