አዲሱ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ የሱፍ ከተሰናባች የኮሚሽኑ አመራሮች ጋር ዛሬ ይፋዊ የስልጣን ርክክብ አደረጉ

የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን አዲሱ ሊቀመንበር ስልጣናቸውን በይፋ ተረከቡ ተመራጩ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ የሱፍ ከተሰናባች የኮሚሽኑ አመራሮች ጋር ዛሬ ይፋዊ የስልጣን ርክክብ አድርገዋል።በሕብረቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ በተካሄደው የርክክብ ሥነ-ሥርዓተ የአንጎላ ፕሬዚዳንት እና የወቅቱ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ጆአዎ ሎሬንሶ፣ ተሰናባች እና አዲስ የሕብረቱ ኮሚሽን አመራሮች እና ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
አዲሱ የአፍሪካ ሕብረት ኮሚሽን ሊቀመንበር ማህሙድ አሊ የሱፍ ከተሰናባች የኮሚሽኑ አመራሮች ጋር ዛሬ ይፋዊ የስልጣን ርክክብ አደረጉ                                     በሕብረቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ በተካሄደው የርክክብ ሥነ-ሥርዓት የአንጎላ ፕሬዝዳንት እና የወቅቱ የአፍሪካ ሕብረት ሊቀመንበር ጆአዎ ሎሬንሶ፣ ተሰናባች እና አዲስ የሕብረቱ ኮሚሽን አመራሮች እና ሌሎች እንግዶች ተገኝተዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦   APK ፋይል ሊንክ  ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia