በዩክሬን የታቀደው ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ለዩክሬን ጦር ጊዜያዊ እረፍት ነው ሲሉ የክሬምሊን አማካሪ ዩሪ ኡሻኮቭ ተናገሩ
17:43, 13 መጋቢት 2025
በዩክሬን የታቀደው ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ለዩክሬን ጦር ጊዜያዊ እረፍት ነው ሲሉ የክሬምሊን አማካሪ ዩሪ ኡሻኮቭ ተናገሩ ኡሻኮቭ ሩሲያ ጥቅሞቿን እና ስጋቶቿን ያገናዘበ ዘላቂ ሰላማዊ መፍትሄ ትፈልጋለች ሲሉ ተናግርዋል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
በዩክሬን የታቀደው ጊዜያዊ የተኩስ አቁም ለዩክሬን ጦር ጊዜያዊ እረፍት ነው ሲሉ የክሬምሊን አማካሪ ዩሪ ኡሻኮቭ ተናገሩ ኡሻኮቭ ሩሲያ ጥቅሞቿን እና ስጋቶቿን ያገናዘበ ዘላቂ ሰላማዊ መፍትሄ ትፈልጋለች ሲሉ ተናግርዋል፡፡በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik Africa
Африка общий