በኤክስ መተግበሪያ ላይ ከተፈጸመው መጠነ ሰፊ የሳይበር ጥቃት ጀርባ የዩክሬን አይፒ አድራሻ እንደተገኘ የኤክስ ባለቤት ኤለን መስክ ይፋ አደረገ "ምን እንደተፈጠረ በትክክል እርግጠኛ አይደለንም፡፡ ሆኖም የአይ ፒ መነሻቸው ከዩክሬን የሆኑ ኮምፒውተሮች የኤክስ ስርዓትን ለመጣል መጠነ ሰፊ የሳይበር ጥቃት ሙከራ አድርገዋል" ሲል ኤለን መስክ ለፎክስ ኒውስ ተናግሯል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia