ኢጋድ በደቡብ ሱዳን ጉዳይ አስቸኳይ የመሪዎች ጉባዔ ጠራ የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግሥታት ባለስልጣን (ኢጋድ) እየተባባሰ በመጣው የደቡብ ሱዳን ወቅታዊ ሁኔታ ዙርያ ለመወያየት 43ኛውን የመሪዎች ልዩ ጉባዔ መጥራቱን ሰኞ እለት አስታውቋል። ጉባዔው በነገው እለት በበይነ መረብ ይካሄዳል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia