በሩሲያ ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ላይ የተሳተፈው የ22 ዓመቱ አልጀሪያዊ ከቶምስክ ክልል የሩሲያ ዜግነት ተበረከተለት

በሩሲያ ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ላይ የተሳተፈው የ22 ዓመቱ አልጀሪያዊ ከቶምስክ ክልል የሩሲያ ዜግነት ተበረከተለት ለትምህርት ወደ ሩሲያ የተጓዘው አልጀሪያዊው ወጣት ከሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ጋር የወታደራዊ አገልግሎት ውል ለመፈራረም ችሏል። ወታደራዊ አገልግሎት አየሰጠ ባለበት ወቅት ባሳየው ጀብዱ "የጀግኖች" ሜዳልያንም ተሸልሟል። ወጣቱ ቀጣይ እቅዱ ወታደራዊ ትምህርት መማር እንደሆነ ገልጿል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
በሩሲያ ልዩ ወታደራዊ ዘመቻ ላይ የተሳተፈው የ22 ዓመቱ አልጀሪያዊ ከቶምስክ ክልል የሩሲያ ዜግነት ተበረከተለት ለትምህርት ወደ ሩሲያ የተጓዘው አልጀሪያዊው ወጣት ከሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር ጋር የወታደራዊ አገልግሎት ውል ለመፈራረም ችሏል። ወታደራዊ አገልግሎት አየሰጠ ባለበት ወቅት ባሳየው ጀብዱ "የጀግኖች" ሜዳልያንም ተሸልሟል። ወጣቱ ቀጣይ እቅዱ ወታደራዊ ትምህርት መማር እንደሆነ ገልጿል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦   APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia