የሩሲያ ጦር በዩክሬን ወታደራዊ አየር ማረፊያ ላይ አልሞ ተኳሽ የጦር መሳሪያ በመጠቀም ጥቃት መፈፀሙን የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ ከሚኒስቴሩ ዕለታዊ መግለጫ የተወሰዱ ቁልፍ መግለጫዎች፦ 🟠 አምስት የጄዳም መር የአየር ቦንቦች ተመትተዉ ወድቀዋል። 🟠 የዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላን ማምረቻ ተቋማት ተመተዋል። 🟠 ጠላት እስከ 905 የሚደርሱ የጦር አባላቱን አጥቷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia