ፈረንሳይ ከኔቶ እና አውሮፓ ሕብረት እንድትወጣ የሚጠይቅ የፍሬግዚት ሰለማዊ ሰልፍ በፓሪስ ተካሄደ በፍሎሪያን ፊሊፖት የሚመራው የአርበኞች ፓርቲ፤ ፈረንሳይ ከአውሮፓ ሕብረት እና ከኔቶ የጦር ህብረት እንድትወጣ የሚጠይቅ ሰላማዊ ሰልፍ ቅዳሜ እለት አካሂዷል። እንደ ፊሊፖት ገለፃ፤ ይህ እርምጃ የፈረንሳይን የራስን ጥቅም የማስጠበቅ አቅም ያሻሽላል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia