የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በቡድን 20 ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ደቡብ አፍሪካ ገቡ

የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በቡድን 20 ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ደቡብ አፍሪካ ገቡ ላቭሮቭ ከየካቲት 13 እስከ 14 በሚካሄደው ስብሰባ፤ በዓለም አቀፍ ጉዳዮች ዙርያ በሚያደርጓቸው በርካታ ንግግሮች፤ ለቀውስ መንስኤ የሆኑ ምክንያቶችን እና እነዚህን አደገኛ ሁኔታዎች ለማለፍ ሊወሰዱ የሚገቡ ተጨባጭ እርምጃዎችን ይዘረዝራሉ ተብሎ ይጠበቃል። ሚኒስትሩ የመንግሥታቱ ድርጅት በዓለም ጉዳዮች ዙርያ ያለውን ማዕከላዊ ሚና ለማስቀጠል ያላቸውን ቁርጠኝነትም በድጋሚ ያረጋግጣሉ። ላቭሮቭ ከቡድን 20 የሚኒስትሮች ስብሰባ ጎን ለጎን በርካታ የሁለትዮሽ ስብሰባዎችን ያካሂዳሉም ተብሎ ይጠበቃል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሰርጌ ላቭሮቭ በቡድን 20 ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ደቡብ አፍሪካ ገቡ ላቭሮቭ ከየካቲት 13 እስከ 14 በሚካሄደው ስብሰባ፤ በዓለም አቀፍ ጉዳዮች ዙርያ በሚያደርጓቸው በርካታ ንግግሮች፤ ለቀውስ መንስኤ የሆኑ ምክንያቶችን እና እነዚህን አደገኛ ሁኔታዎች ለማለፍ ሊወሰዱ የሚገቡ ተጨባጭ እርምጃዎችን ይዘረዝራሉ ተብሎ ይጠበቃል። ሚኒስትሩ የመንግሥታቱ ድርጅት በዓለም ጉዳዮች ዙርያ ያለውን ማዕከላዊ ሚና ለማስቀጠል ያላቸውን ቁርጠኝነትም በድጋሚ ያረጋግጣሉ። ላቭሮቭ ከቡድን 20 የሚኒስትሮች ስብሰባ ጎን ለጎን በርካታ የሁለትዮሽ ስብሰባዎችን ያካሂዳሉም ተብሎ ይጠበቃል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia