በሩሲያ እና አሜሪካ ተወካዮች መካከል ከተደረገው ድርድር በኋላ በክሬምሊን ረዳት ዩሪ ኡሻኮቭ የሰጧቸው ቁልፍ መግለጫዎች፦

በሩሲያ እና አሜሪካ ተወካዮች መካከል ከተደረገው ድርድር በኋላ በክሬምሊን ረዳት ዩሪ ኡሻኮቭ የሰጧቸው ቁልፍ መግለጫዎች፦ 🟠 ከ4 እሰከ 5 ሰዓት የወሰደው ድርድር በጥሩ ሁኔታ ተካሂዷል። 🟠 በሁሉም ጉዳዮች ላይ ጠለቅ ያለ ውይይት ተደርጓል። 🟠 ሞስኮ እና ዋሽንግተን የሩሲያ እና ዩናይትድ ስቴትስን የሁለትዮሽ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ተስማምተዋል። 🟠 ሩሲያ እና አሜሪካ እየተቀራረቡ ነው ለማለት ገና ነው፤ ነገር ግን በጉዳዩ ዙርያ ተነጋግረዋል። 🟠 ፑቲን እና ትራምፕ ስለሚገናኙበት ቀን ለማውራት ገና እና ከፍተኛ ስራ የሚጠይቅ ነው። 🟠 ራሱን የቻለ የሩሲያ እና የአሜሪካ የተደራዳሪዎች ቡድን በጊዜ ሂደት በዩክሬን ዙርያ ግንኙነት ይጀምራል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
በሩሲያ እና አሜሪካ ተወካዮች መካከል ከተደረገው ድርድር በኋላ በክሬምሊን ረዳት ዩሪ ኡሻኮቭ የሰጧቸው ቁልፍ መግለጫዎች፦ 🟠 ከ4 እሰከ 5 ሰዓት የወሰደው ድርድር በጥሩ ሁኔታ ተካሂዷል። 🟠 በሁሉም ጉዳዮች ላይ ጠለቅ ያለ ውይይት ተደርጓል። 🟠 ሞስኮ እና ዋሽንግተን የሩሲያ እና ዩናይትድ ስቴትስን የሁለትዮሽ ግንኙነት ወደ ላቀ ደረጃ ለማድረስ ተስማምተዋል። 🟠 ሩሲያ እና አሜሪካ እየተቀራረቡ ነው ለማለት ገና ነው፤ ነገር ግን በጉዳዩ ዙርያ ተነጋግረዋል። 🟠 ፑቲን እና ትራምፕ ስለሚገናኙበት ቀን ለማውራት ገና እና ከፍተኛ ስራ የሚጠይቅ ነው። 🟠 ራሱን የቻለ የሩሲያ እና የአሜሪካ የተደራዳሪዎች ቡድን በጊዜ ሂደት በዩክሬን ዙርያ ግንኙነት ይጀምራል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia