የአፍሪካ የባህል ቀን በሩሲያ በረዶ ሰባሪ መርከብ ላይ ተከበረ ፕሮግራሙ ሩሲያውያንን እና ከመላው ሩሲያ በተለይም የመርከቡ ማረፊያ በሆነው ሴንት ፒተርስበርግ ከተማ የሚኖሩ የአፍሪካ ዲያስፖራ ተወካዮችን ያሰባሰበ ነበር። በፕሮግራሙ የተካተቱ ሁነቶች፦ ⏺ በአፍሪካ ታሪክ፣ ባህል እና ፍልስፍና ላይ ያተኮረ ሌክቸር፣⏺ በዚምባቡዌያዊቷ ዲዛይነር ይቮን ፓሜላ ሳውራምባ የቀረበ የፋሽን ትርዒት፣⏺ የአፍሪካ ዳንስ ማስተር ክላስ፣⏺ የሙዚቃ መሳሪያዎች ትምህርት፣⏺ በአፍሪካ ሼፎች የተዘጋጁ ምግቦችን መቅመስ፣⏺ የአፍሪካ የስጦታ እቃዎች በሽልማት መልክ የቀረቡበት ጥያቄ እና መልስ። ፕሮግራሙ በሴንት ፒተርስበርግ የውጭ ጉዳዮች ኮሚቴ የተዘጋጀ ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia