የኮንጎ ዲሞክራሲያዊት ሪፐብሊክ ጦር የደቡብ ኪቩ ዋና ከተማን መልሶ ተቆጣጠረ

የኮንጎ ዲሞክራሲያዊት ሪፐብሊክ ጦር የደቡብ ኪቩ ዋና ከተማን መልሶ ተቆጣጠረ ከዋዛሌንዶ ሚሊሻዎች ድጋፍ ያገኘው የኮንጎ ጦር ወደ ቡካቩ ከተማ መግባቱን፤ ቅዳሜ ዕለት በፀጥታ ሁኔታ ዙርያ በተደረገ ስብሰባ ላይ የፕሬዝዳንቱ ፅህፈት ቤት አስታውቋል። ኤም23 አማጺ ቡድን ቡካቩ ከተማን የካቲት 7 ቀን "ለአጭር ጊዜ" መቆጣጠር ችሎ እንደነበር፤ የፕሬዝዳንት ፅህፈት ቤቱ ጨምሮ ገልጿል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
የኮንጎ ዲሞክራሲያዊት ሪፐብሊክ ጦር የደቡብ ኪቩ ዋና ከተማን መልሶ ተቆጣጠረ ከዋዛሌንዶ ሚሊሻዎች ድጋፍ ያገኘው የኮንጎ ጦር ወደ ቡካቩ ከተማ መግባቱን፤ ቅዳሜ ዕለት በፀጥታ ሁኔታ ዙርያ በተደረገ ስብሰባ ላይ የፕሬዝዳንቱ ፅህፈት ቤት አስታውቋል። ኤም23 አማጺ ቡድን ቡካቩ ከተማን የካቲት 7 ቀን "ለአጭር ጊዜ" መቆጣጠር ችሎ እንደነበር፤ የፕሬዝዳንት ፅህፈት ቤቱ ጨምሮ ገልጿል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክ ስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia