ሶማሌላንድ ከኢትዮጵያ ጋር የደረሰችው የንግድ እና የወደብ ስምምነት በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ ገለፀች

ሶማሌላንድ ከኢትዮጵያ ጋር የደረሰችው የንግድ እና የወደብ ስምምነት በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ ገለፀችዱባይ በተካሄደው የ2025 የዓለም መንግሥታት ጉባኤ ላይ ንግግር ያደረጉት የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት አብዲራህማን ኢሮ፤ ከኢትዮጵያ ጋር የተደረሰው የባህር እና የንግድ ስምምነት በዚህ ዓመት መጨረሻ እንደሚጠናቅቅ መግለፃቸውን መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። የበርበራ ወደብን ስትራተጂካዊ ጠቀሜታ በንግግራቸው ያነሡት ኢሮ፤ ዲፒ ወርልድ የተሰኘው ዓለም አቀፍ የሎጂስቲክስ ኩባንያ 400 ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስትመንት በመመደብ ባካሄደው ልማት ወደቡ እንደተሻሻለ ጠቁመዋል። የታደሰው የበርበራ ወደብ በቅርቡ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ግልጋሎት ላይ ይውላል ብለው ተስፋ እንደሚያደርጉም ፕሬዝዳንቱ ተናግረዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
ሶማሌላንድ ከኢትዮጵያ ጋር የደረሰችው የንግድ እና የወደብ ስምምነት በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ ገለፀችዱባይ በተካሄደው የ2025 የዓለም መንግሥታት ጉባኤ ላይ ንግግር ያደረጉት የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት አብዲራህማን ኢሮ፤ ከኢትዮጵያ ጋር የተደረሰው የባህር እና የንግድ ስምምነት በዚህ ዓመት መጨረሻ እንደሚጠናቅቅ መግለፃቸውን መገናኛ ብዙሃን ዘግበዋል። የበርበራ ወደብን ስትራተጂካዊ ጠቀሜታ በንግግራቸው ያነሡት ኢሮ፤ ዲፒ ወርልድ የተሰኘው ዓለም አቀፍ የሎጂስቲክስ ኩባንያ 400 ሚሊዮን ዶላር ኢንቨስትመንት በመመደብ ባካሄደው ልማት ወደቡ እንደተሻሻለ ጠቁመዋል። የታደሰው የበርበራ ወደብ በቅርቡ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ግልጋሎት ላይ ይውላል ብለው ተስፋ እንደሚያደርጉም ፕሬዝዳንቱ ተናግረዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia