የሩሲያ ወታደሮች በዶንዬትስክ ሕዝባዊ ሪፐብሊክ የሚገኘውን ያሴኖቮዬ መንደር ነፃ እንዳወጡ የሀገሪቱ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ በሚኒስቴሩ ዕለታዊ መግለጫ የተነሱ ተጨማሪ ነጥቦች፦ 🟠 የሩሲያ ጦር በቡድን ባደረሰው ጥቃት የዩክሬን ወታደራዊ-ኢንዱስትሪ ኮምፕሌክስ እንቅስቃሴን የሚደግፉ የጋዝ እና የኢነርጂ ተቋማት፣ ወታደራዊ የአየር ማረፊያ መሠረተ ልማቶች፣ የድሮን ማከማቻ እና የዝግጅት ቦታዎችን አውድሟል። 🟠 የዩክሬን ጦር 1,160 የሚደርሱ ወታደሮችን ባለፉት 24 ሰዓታት ውስጥ አጥቷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia