ሃማስ ከእስራኤል ጋር የሚያደርገውን ቀጣይ የእስረኞች ልውውጥ አራዘመ

ሃማስ ከእስራኤል ጋር የሚያደርገውን ቀጣይ የእስረኞች ልውውጥ አራዘመ የተኩስ አቁም ስምምነቱ ሙሉ በሙሉ ተጥሷል ሲልም አውግዟል። የእስራኤል ጦር ለየትኛውም ዓይነት ሁኔታ እንዲዘጋጅ ትዕዛዝ እንደተሰጠው የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
ሃማስ ከእስራኤል ጋር የሚያደርገውን ቀጣይ የእስረኞች ልውውጥ አራዘመ የተኩስ አቁም ስምምነቱ ሙሉ በሙሉ ተጥሷል ሲልም አውግዟል። የእስራኤል ጦር ለየትኛውም ዓይነት ሁኔታ እንዲዘጋጅ ትዕዛዝ እንደተሰጠው የእስራኤል መከላከያ ሚኒስቴር አስታውቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia