በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ሕጋዊ ውጤት ላይ በመመስረት ሰላምን መጠበቅ ቅድሚያ የሚሰጠው እና ሊሻር የማይገባው ተግባር ነው ሲሉ የሩሲያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ላቭሮቭ ተናገሩ ሰርጌ ላቭሮቭ የሩሲያ ዲፕሎማቶችን ቀን አስመልክቶ ባደረጉት ንግግር "በርካታ ታሪካዊ እውነታዎችን በዘፈቀደ በማማታት፣ አዲሱን የናዚ ስርዓት እና ጦረኝነትን በማስነሳት፣ ዓለም አቀፋዊ ምክክርና ትብብርን በመግታት ለበላይነት እና ለአዲሱ የቅኝ አገዛዝ ሲባል ሩሲያን እና ሌሎች ሀገራትን ለማፈን በክፉ ተመኚዎቻችን እና የግልፅ ጠላቶቻችን ጥረት ቢደረግም ይህ ክቡር ዓላማ እንደሚሳካ ምንም ጥርጥር የለውም" ብለዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia