ኢትዮጵያ ከአበዳሪዎቿ ጋር የእዳ ማስተካከያ ድርድሯን ለመጨረስ ጫፍ ላይ እንደደረሰች የፋይናንስ ሚኒስትሩ ተናገሩ

ኢትዩጵያ ከአበዳሪዎቿ ጋር የእዳ ማስተካከያ ድርድሯን ለመጨረስ ጫፍ ላይ ደርሳለቸሰ በማለት የፋይናንስ ሚኒስትሩ ተናገሩ የአለምአቀፉ የገንዘብ ፈንድ (አይኤምኤፍ) የኢትዮጵያን የእዳ ማስተካከያ ( በጎርጎሮሳውያኑ 2023 የተደረገውን የዩሮቦንድ መዋዠቅ ተከትሎ) ቅድሚያ በመስጠት ላይ ነው ፤ በተጨማሪም ይሄ ሂደት "ሊያልቅ ጫፍ ላይ መድረሱን" ከግምት ያስገባል ተብሏል። አይኤምኤፍ የኢትዮጵያን የፋይናንስና ፕሮግራም ለማገዝ የ3.4 ቢሊዮን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ አፅድቋል ፤ ይህም ድጋፍ 28.9 ቢሊዩን ዶላር የተጫነውን የውጭ እዳ እፎይታ ይሰጠዋል። ይህ የእዳ ማስተካከያ በጂ20 አበዳሪዎች ተነሳሽነት ስር ያለ ነዉ።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
ኢትዮጵያ ከአበዳሪዎቿ ጋር የእዳ ማስተካከያ ድርድሯን ለመጨረስ ጫፍ ላይ እንደደረሰች የፋይናንስ ሚኒስትሩ ተናገሩ ዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) የኢትዮጵያን የእዳ ማስተካከያ ቅድሚያ እንደሰጠ እና ሂደቱ "ሊገባደድ ጫፍ ላይ መድረሱን" ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ ተናግረዋል።አይኤምኤፍ በ28.9 ቢሊዮን ዶላር የውጭ እዳ ጫና ላይ የነበረውን የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ለማረጋጋት የ3.4 ቢሊዮን ዶላር የገንዘብ ድጋፍ ማፅደቁ የሚታወስ ነው። የእዳ ማስተካከያው የቡድን 20 አበዳሪዎች ተነሳሽነት አካል ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia