በደቡብ አፍሪካ እና አሜሪካን ግንኙነት መሀከል የተፈጠረው ቀዉስ አሁናዊ መረጃዎች

በደቡብ አፍሪካ እና አሜሪካን ግንኙነት መሀከል የተፈጠረው ቀዉስ አሁናዊ መረጃዎች⏺ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በደቡብ አፍሪካ ላይ የወሰዱት እርምጃ ፤ ያደረግነውን የመሬት ሪፎርም በስህተት በመረዳታቸው ነው ፤ በማለት የደቡብ አፍሪካ መንግስት በትላንትናው እለት አስታወቀ።⏺ የደቡብ አፍሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሮናልድ ላሞላ እንዳሉት ለአሜሪካን እርምጃ መነሻ የሆነው የአፍሪካን የቅኝ ግዛት ታሪክ እና አፓርታይድን ችላ ማለት ነው ፤ ከዚህ በተጨማሪም ይህ የተሰራው ክፍፍል የሚመለከተው ለም ያልሆነውን እና ጥቅም ላይ ያልዋለውን መሬት ነው ፤ ይህም አሁን ላይ ያለውን ውጤታማ የእርሻ መሬት አይመለክትም ብለዋል።⏺ እንደ ፕሬዝዳንት ራማፎሳ ቃል አቀባይ ፤ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ይህንን ውሳኔአቸውን ሲያሳዉቁ ዲፕሎማሲያዊ መንገድ አለመጠቀማቸው ፤ የደቡብ አፍሪካ አቻቸውን አበሳጭቷል ፤ ጨምሮም እየተባባሳ ያለው ውጥረት ያልተጠበቀ መሆኑን እና ከእርምጃው በፊት ይፋው መረጃ መኖር ነበረበት ብለዋል። ⏺ ምንም እንኳን ፕሬዝዳንት ትራምፕ በነጭ ደቡብ አፍሪካውያን መገለል እየተፈፀመ እንደሆነ እና የአሜሪካ መንግስት ሌላ የሰፈራ ቦታ ሀሳብ ያቀረበ ሲሆን ፤ የአፍሪካነስ ማንነት መሰረት የአጋርነት እንቅስቃሴ ይህንን ሀሳብ ውድቅ አድርጓል ፤ እንቅስቃሴው ጨምሮም ለደቡብ አፍሪካ ያለውን ቁርጥኝነት በማረጋገጥ የማእቀቦችንም ሆነ የፈንድ መቋረጥን አስመልክቶ ምንም አንጠይቅም ብሏል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
  በደቡብ አፍሪካ እና አሜሪካን ግንኙነት መሀከል የተፈጠረው ቀዉስ አሁናዊ መረጃዎች⏺ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በደቡብ አፍሪካ ላይ የወሰዱት እርምጃ ፤ ያደረግነውን የመሬት ሪፎርም በስህተት በመረዳታቸው ነው ፤ በማለት  የደቡብ አፍሪካ መንግስት በትላንትናው እለት አስታወቀ።⏺ የደቡብ አፍሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሮናልድ ላሞላ እንዳሉት ለአሜሪካን  እርምጃ መነሻ የሆነው የአፍሪካን የቅኝ ግዛት ታሪክ እና አፓርታይድን ችላ ማለት ነው ፤ ከዚህ በተጨማሪም ይህ የተሰራው ክፍፍል የሚመለከተው ለም ያልሆነውን እና ጥቅም ላይ ያልዋለውን መሬት ነው  ፤ ይህም አሁን ላይ ያለውን ውጤታማ የእርሻ መሬት አይመለክትም  ብለዋል።⏺ እንደ ፕሬዝዳንት ራማፎሳ ቃል አቀባይ ፤ ፕሬዝዳንት ትራምፕ ይህንን ውሳኔአቸውን ሲያሳዉቁ ዲፕሎማሲያዊ መንገድ አለመጠቀማቸው ፤ የደቡብ አፍሪካ አቻቸውን አበሳጭቷል ፤ ጨምሮም እየተባባሳ ያለው ውጥረት ያልተጠበቀ መሆኑን እና ከእርምጃው በፊት ይፋው መረጃ መኖር ነበረበት ብለዋል። ⏺ ምንም እንኳን ፕሬዝዳንት ትራምፕ በነጭ ደቡብ አፍሪካውያን መገለል እየተፈፀመ እንደሆነ እና የአሜሪካ መንግስት ሌላ የሰፈራ ቦታ ሀሳብ ያቀረበ ሲሆን ፤ የአፍሪካነስ ማንነት መሰረት የአጋርነት እንቅስቃሴ ይህንን ሀሳብ ውድቅ አድርጓል ፤ እንቅስቃሴው ጨምሮም ለደቡብ አፍሪካ ያለውን ቁርጥኝነት በማረጋገጥ የማእቀቦችንም ሆነ የፈንድ መቋረጥን አስመልክቶ ምንም አንጠይቅም ብሏል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia