ካሳ ላይ ትኩረቱን የሚደርገው መጪው የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ፤ አፍሪካ የወደፊት ተግዳሮቶቿ ላይ ስትራቴጂካዊ ድል እንድታስመዘግብ ጥሩ እድል ይፈጥራል ሲሉ የኢትዮጵያ ተወካይ ተናገሩ

ካሳ ላይ ትኩረቱን የሚደርገው እና ከቀናቶች በኋላ የሚደረገው የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ፤ አፍሪካ የወደፊት ተግዳሮቶቿ ላይ እስትራቴጂካዊ ድል እንድታስመዘግብ ጥሩ እድል ይፈጥራል ፤ በማለት የኢትዮጵያ ተወካይ ተናገሩ " በካሳ የሚከፍል ፍትህ ለአፍሪካዉያን እና ዘራቸው ከአፍሪካውያን ለተመዘዘ ሰዎች" በማለት የሚካሄደው 38ተኛው የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ፤ አፍሪካ ወደፊቷ ውጤታማ እንዲሆን እድል ይፈጥራል ፤ በተለይም የጦር መሳሪያዎችን ዝም በማስባል እና የኢኮኖሚ ልማትን በአህጉሪቱ በማቀጣጠል ሲሉ በአፍሪካ ህብረት የኢትዮጵያ ምክትል ቋሚ ተወካይ ነብዩ ተድላ ለመንግሥት ሚዲያ ተናገሩ። ጉባኤው በመጪው የካቲት 9 እና 10 በአዲስ አበባ ይካሄዳል። ኢትዩጵያም ሆነ አህጉሪቷ ከጉባኤው ተጠቃሚ እንዲሆኑ እየተሰራ ነው ብለዋል። የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ፤ ለአህጉሪቷ በካሳ አጀንዳ እገዛን ለማሰባሰብ አቅዷል፤ ይህም በታሪክ ፍትህአልባ የነበረውን የቅኝ ግዛት ዘመን ፣ ባርነትን እና አፓርታይድን ተደራሽ ባደረገ መልኩ ለሚደረግ ሁሉንአቀፍ መፈውሰን ፣ እኩልነትን እና እውቅናን ለአፍሪካ መብቶች እውቅናን የሚሰጥ እና ተሳትፍቸውን የሚያበረታታ ነው ተብሏል። የአፍሪካ መሪዎች ፣ የመንግስት ባለስልጣናት እና ከፍተኛ ልኡካኖች ይህንን ወሳኝ እና የአፍሪካን ወደፊት የሚያስተካክለውን ወሳኝ ጉዳይ በትክክል እንዲከታተሉት ይጠበቃል ፤ ይህም አንድነትን ማንፀባረቅ ፣ በአፍሪካውያን መሀከል የሚደረገውን ንግድ ማስተዋወቅ ፣ የተሻሻለ ፍትህ እና ካሳ ለአህጉሪቷም ሆነ በዉጭ ለሚገኙ ተዋላጆቿ የሚሉትን ሀሳቦች የሚያካትት ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
ካሳ ላይ ትኩረቱን የሚደርገው መጪው የአፍሪካ ህብረት ጉባኤ፤ አፍሪካ የወደፊት ተግዳሮቶቿ ላይ ስትራቴጂካዊ ድል እንድታስመዘግብ ጥሩ እድል ይፈጥራል ሲሉ የኢትዮጵያ ተወካይ ተናገሩ ''የማካካሻ ፍትህ ለአፍሪካውያን እና ለዘረ አፍሪካውያን'' በሚል መሪ ቃል የሚካሄደው መጪው 38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ፤ በተለይ የተኩስ ድምጽን ማጥፋት እና የአህጉሪቱን የኢኮኖሚ እድገት በማፋጠን ረገድ ያሉ ችግሮችን በመቅረፍ፤ ለስኬታማ የወደፊት ዘመን ስትራቴጂ ለመንደፍ እድል ይሰጣል ሲሉ በአፍሪካ ህብረት የኢትዮጵያ ቋሚ ተወካይ ምክትል ተወካይ ነብዩ ተድላ ለኢዜአ ተናግረዋል። ኢትዮጵያ ከየካቲት 9 እስከ 10 በአዲስ አበባ ለሚካሄደው ጉባዔ በቂ ዝግጅት እንዳደረገች እና የጉባዔው የመጨረሻ ውጤት የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም እንዲያንጸባርቅ የተሰሩ ስራዎች እየተጠናቀቁ እንደሆነም ጠቁመዋል። የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በቅኝ ግዛት፣ ባርነት እና አፓርታይድ የተፈጠሩ ታሪካዊ ኢፍትሃዊ ድርጊቶችን በፈውስ፣ ፍትሃዊነት እና ለአፍሪካ መብቶች እና አስተዋፅኦዎች እውቅና በመስጠት ለመቅረፍ፤ ለአፍሪካ የካሳ አጀንዳ ድጋፍ ለማሰባሰብ ያለመ ነው። የሀገር መሪዎች፣ የመንግስት ባለስልጣናት እና ከፍተኛ ልዑካን በመገኘት የአፍሪካን መፃኢ እድል በሚወስኑ ቁልፍ ጉዳዮች ላይ እንደሚመክሩ ይጠበቃል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia