በእንጅባራ ሲካሄድ የቆየው 85ተኛው የአገው ፈረስኞች በአል ተጠናቀቀለስድስት ቀናት በእንጅባራ ሲካሄድ የቆየው 85ተኛው የአገው ፈረሰኞች በአል በድምቀት መጠናቀቁ ተጠናቋል።በበአሉ ላይ ከሀገር ውስጥ እና ከውጭ ሀገራት የመጡ ጎብኚዎች፣ የፌድራል መንግስት እና የክልል ከፍተኛ ባለስልጣናት ታድመውበት እንደነበር የክልሉ የቱሪዝም ቢሮ ዘግቧል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia