በኮንጎ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ የሚገኘው እና ዓለም አቀፍ ቀይ መስቀል ኮሚቴ ቫይረስ አሾልኮ ሊያስወጣ ሲል ስጋቱን የገለጸበት ላብራቶሪ፤ በዩናይትድ ስቴትስ የገንዘብ ድጋፍ እንደሚንቀሳቀስ እና ይህም ምዕራባውያን ሃላፊነት እንደሚጎድላቸው ያሳያል ሲል የሩሲያ የሰብዓዊ ደህንነት ጠባቂ ተቋም ገለጸበእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia