የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በዛሬው እለት ወሳኝ አለምአቀፍ የስልክ ጥሪ እንደሚያደርጉ ክሪሚሊን አስታወቀ
15:22, 23 ጥር 2025
የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በዛሬው እለት አስፈላጊ አለምአቀፍ የስልክ ጥሪ እንደሚያደርጉ ክሪሚሊን አስታወቀ የስልክ ጥሪውን ከማን ጋር እንደሚያደርጉ አልታወቀም ፤ የፕሬዝዳንቱ ቃል አቀባይ ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር እንደማይሆን አሳውቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
የሩሲያው ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን በዛሬው እለት ወሳኝ አለምአቀፍ የስልክ ጥሪ እንደሚያደርጉ ክሪሚሊን አስታወቀ የስልክ ጥሪውን ከማን ጋር እንደሚያደርጉ አልታወቀም ፤ የፕሬዝዳንቱ ቃል አቀባይ ከአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጋር እንደማይሆን አሳውቋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik Africa
Африка общий