ሞስኮ ከአዲሱ የአሜሪካ አስተዳደር ጋር በዩክሬን ግጭት ዙርያ ለመነጋገር ዝግጁ እንደሆነች ፑቲን ተናገሩ

ሞስኮ ከአዲሱ የአሜሪካ አስተዳደር ጋር በዩክሬን ግጭት ዙርያ ለመነጋገር ዝግጁ እንደሆነች ፑቲን ተናገሩ በሩሲያ የፀጥታው ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር፤ ምክክሩ የአጭር ጊዜ እርቅ ሳይሆን የክልሉን ሕዝቦች ሕጋዊ መብት ማክበር ላይ የተመሠረተ የረዥም ጊዜ ሰላም መሆን እንዳለበት አሳስበዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
ሞስኮ ከአዲሱ የአሜሪካ አስተዳደር ጋር በዩክሬን ግጭት ዙርያ ለመነጋገር ዝግጁ እንደሆነች ፑቲን ተናገሩ በሩሲያ የፀጥታው ምክር ቤት ስብሰባ ላይ ባደረጉት ንግግር፤ ምክክሩ የአጭር ጊዜ እርቅ ሳይሆን የክልሉን ሕዝቦች ሕጋዊ መብት ማክበር ላይ የተመሠረተ የረዥም ጊዜ ሰላም መሆን እንዳለበት አሳስበዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia