የሩሲያ እና ኢራን ፕሬዝዳንቶች በክሬምሊን ውይይት ማድረግ ጀመሩ

የሩሲያ እና ኢራን ፕሬዝዳንቶች በክሬምሊን ውይይት ማድረግ ጀመሩበውይይቱ ወቅት አዲሱ የሩሲያ እና ኢራን ስምምነት በሁሉም የትብብር ዘርፎች ላይ ተጨማሪ መነቃቃትን ይፈጥራል ሲሉ ፑቲን ተናግረዋል። ሩሲያ እና ኢራን የኒውክሌር ኃይልን ጨምሮ የጋራ ፕሮጀክቶችን መተግበራቸውን ቀጥለዋል ያሉት ፑቲን፤ በቀጣይ ሌሎች ፕሮጀክቶች ሊኖሩ እንደሚችሉም ጠቁመዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
የሩሲያ እና ኢራን ፕሬዝዳንቶች በክሬምሊን ውይይት ማድረግ ጀመሩበውይይቱ ወቅት አዲሱ የሩሲያ እና ኢራን ስምምነት በሁሉም የትብብር ዘርፎች ላይ ተጨማሪ መነቃቃትን ይፈጥራል ሲሉ ፑቲን ተናግረዋል። ሩሲያ እና ኢራን የኒውክሌር ኃይልን ጨምሮ የጋራ ፕሮጀክቶችን መተግበራቸውን ቀጥለዋል ያሉት ፑቲን፤ በቀጣይ ሌሎች ፕሮጀክቶች ሊኖሩ እንደሚችሉም ጠቁመዋል። መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia