በጎርጎሮሳዊያኑ 2021 በማእከላዊ አፍሪካ የነበረውን የእርስ በእርስ ጦርነት ለማስወገድ የሩሲያ እገዛ ረድቶናል በማለት ፕሬዝዳንት ቶኡዴራ ተናገሩ አፍሪካዊው መሪ ያነሷቸው ተጨማሪ ነጥቦች ፦ ⏺ ቶኡዴራ የሩሲያ የጦር አሰልጣኞች የሀገራቱ የጋራ ግንኙነቶች እንዲጠነክር ላደረጉት አስተዋፆ ምሥጋና አቅርበዋል።⏺ ማእከላዊ አፍሪካ በሩሲያ እርዳታ ሽብርተኝነትን መዋጋቷን ትቀጥላለች ብለዋል።⏺ ማእከላዊ አፍሪካ በግብርናው ዘርፍ የሩሲያን ኢንቨስተሮች ለመሳብ ዝግጁ እንደሆነች ተናግረዋል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia