የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር በዶንዬትስክ ህዝባዊ ሪፐብሊክ የሚገኘው ሼቭቼንኮ መንደር ነፃ በወጣበት ወቅት የተካሄደውን ጦርነት እና በአካባቢው በሚገኝ አንድ ሕንፃ ላይ የሩሲያ ባንዲራ ከፍ ብሎ ሲውለበለብ የሚያሳይ ምስል ለቋል ሚኒስቴሩ መንደሩ በ "ማእከል" የጦር ክፍል አባላት ነፃ እንደወጣ ቅዳሜ እለት አስታውቋል። የሩሲያ ጦር የዩክሬን ጦር የለቀቃቸውን ቦታዎች የሚያሳይ ምስልም አጋርቷል።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia