በዲሞክራሲያዊ ኮንጎ በሰተምስራቅ የምተገኝ ወሳኝ መንደር በኤም 23 አማፂያን ቁጥጥር ዉል ወደቀች

በዲሞክራሲያዊ ኮንጎ በሰተምስራቅ የምተገኝ ወሳኝ መንደር በኤም 23 አማፂያን ቁጥጥር ዉል ወደቀች በደቡብ ኪቩ ግዛት በማሲሲ አካባቢ የምትገኘው የእስትራቴጃካዊ ጠቀሜታ ያላት ካታሌ የተሰኘችው መንደር ከተፋፋመ ውጊያ በኋላ በአማፂያኑ ቁጥጥር ስር ውላለች በማለት በአካባቢው የሚገኘው ኦካፒ ራዲዩ ዘግቧል። በካታሌ መያዝ የተነሳ አሁን ላይ አማፂያኑ የአካባቢውን የአስተዳደር ማእከል የሆነችውን ማሲሲን ለመያዝ በቀጥተኛ መስመር ላይ መሆናቸውን የራዲዩ ጣቢያው አፅንኦት ሰጥቶበታል። የመንግስት ደጋፊ የሆኑ ታጣቂዎች ከኮንጎ ጦር መደበኛ ወታደሮች ጋር አብሮ በመሆን መንደሯ እንዳትያዝ አስፈላጊውን መከላከያ ሲያደርጉ ነበር። ውጊያው እስከ ትላንታ ከሰአት ቀጥሎ ነበር። የመንግስት ኃይሎች ከካታሌ ወጥተዋል። እስካሁን ምንም አይነት ጉዳት በየትኛውም ወገን እንደደረሰ መረጃ የለም። የራዲዩ ጣቢያው እንደዘገበዉ የኤም23 አማፂያን በማሲሲ አካባቢ በተለያዩ አቅጣጫዎች ከባድ የሆነ ወረራ እያካሄዱ ነው ፤ በዚህም ምክንያት ለሳምንታት ያህል በሰላም የቆየችው ኮንጎ እየተበጠበጠች ነው። ይህ ውጊያ ያገረሸው በመንግሥት ኃይሎች እና በአማፂው ኤም 23 መሀከል ባለፈው ነሀሴ በሰሜን ኪቩ የተፈረመው የተኩስ አቁም ስምምነትን ወደ ጎን በመተው ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
በዲሞክራሲያዊ ኮንጎ በሰተምስራቅ የምተገኝ ወሳኝ መንደር በኤም 23 አማፂያን ቁጥጥር ዉል ወደቀች በደቡብ ኪቩ ግዛት በማሲሲ አካባቢ የምትገኘው የእስትራቴጃካዊ  ጠቀሜታ ያላት ካታሌ የተሰኘችው መንደር ከተፋፋመ ውጊያ በኋላ በአማፂያኑ ቁጥጥር ስር ውላለች በማለት በአካባቢው የሚገኘው ኦካፒ ራዲዩ ዘግቧል። በካታሌ መያዝ  የተነሳ አሁን ላይ አማፂያኑ የአካባቢውን የአስተዳደር ማእከል የሆነችውን ማሲሲን ለመያዝ በቀጥተኛ መስመር ላይ መሆናቸውን የራዲዩ ጣቢያው አፅንኦት ሰጥቶበታል። የመንግስት ደጋፊ የሆኑ ታጣቂዎች ከኮንጎ ጦር መደበኛ ወታደሮች ጋር አብሮ በመሆን መንደሯ እንዳትያዝ አስፈላጊውን መከላከያ ሲያደርጉ ነበር። ውጊያው እስከ ትላንታ ከሰአት ቀጥሎ ነበር። የመንግስት ኃይሎች ከካታሌ ወጥተዋል። እስካሁን ምንም አይነት ጉዳት በየትኛውም ወገን እንደደረሰ መረጃ የለም። የራዲዩ ጣቢያው እንደዘገበዉ የኤም23 አማፂያን በማሲሲ አካባቢ በተለያዩ አቅጣጫዎች ከባድ የሆነ ወረራ እያካሄዱ ነው ፤ በዚህም ምክንያት ለሳምንታት ያህል በሰላም የቆየችው ኮንጎ እየተበጠበጠች ነው። ይህ ውጊያ ያገረሸው በመንግሥት ኃይሎች እና በአማፂው ኤም 23 መሀከል ባለፈው ነሀሴ በሰሜን ኪቩ የተፈረመው የተኩስ አቁም ስምምነትን ወደ ጎን በመተው ነው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦  APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia