ታህሳስ 15 በሜዲትራኒያን ባህር በሰጠመችው የሩሲያ መርከብ ኡርሳ ሜጀር ላይ የሽብር ጥቃት መፈጸሙ ተገለጸ

ታህሳስ 15 በሜዲትራኒያን ባህር በሰጠመችው የሩሲያ መርከብ ኡርሳ ሜጀር ላይ የሽብር ጥቃት መፈጸሙ ተገለጸ በሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር የሚተዳደረው የጭነት እና ሎጀስቲክስ ኮርፖሬሽን ኦቦሮንሎጂስቲክስ ለስፑትኒክ እንደተናገረው፤ በመርከቡ ቀኝ ጎን በኩል የተከሰቱት ሶስት ፍንዳታዎች የአደጋው መንስኤ ናቸው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia
Sputnik
ታህሳስ 15 በሜዲትራኒያን ባህር በሰጠመችው የሩሲያ መርከብ ኡርሳ ሜጀር ላይ የሽብር ጥቃት መፈጸሙ ተገለጸ በሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር የሚተዳደረው የጭነት እና ሎጀስቲክስ ኮርፖሬሽን ኦቦሮንሎጂስቲክስ ለስፑትኒክ እንደተናገረው፤ በመርከቡ ቀኝ ጎን በኩል የተከሰቱት ሶስት ፍንዳታዎች የአደጋው መንስኤ ናቸው።በእንግሊዘኛ ያንብቡ መተግበሪያውን አሁኑኑ ያውርዱ፦ APK ፋይል ሊንክስፑትኒክ ኢትዮጵያን ይወዳጁ @sputnik_ethiopia